ጉዳዩ ፦ መንፈሳዊ የአገልግሎት ጥሪን ይመለከታል ።

ይህንን አግልግሎት ለማከናወን
የሁላችንም ተሳትፎ ያስፈልጋል ። ሰ/ት/ቤቱም ለዚህ አገልግሎት ለሁሉም ህዝበ ክርስትያን ጥሪውን በእግዚአብሔር ስም
ያስትላልፋል ።
በአገልግሎቱ መሳተፍ ለምትፈልጉ፦
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥሮች
Ø 0918716590
/የ ሰ/ት/ቤቱ ሰብሳቢ/
Ø 0918718257
/ የ ሰ/ት/ቤቱ ጸሐፊ /
Ø 0918011900/
የ በዓል ኮሚቴ አስተባባሪ /
ባንክ አካውንት ቁጥር ፦ ዳሽን ባንክ ባህርዳር አደባባይ ቅርንጫፍ
5079001967007
“ሠላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ።”
ዲ.ገበየሁ ተስፋ
የ ሰ/ት/ቤቱ ሰብሳቢ
No comments:
Post a Comment